የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ እና የካናዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜላኒ ጆሊ "በጋራ ዓለም አቀፍ ተግዳሮቶች፣ በድንበር ደህንነት መጠናከር ፣ በንግድ ልውውጥ እና የኢኮኖሚ ብልጽግና" ...
ዩናይትድ ስቴትስ በሽብርተኝነት የተፈረጀው ሐማስ “የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ዛቻዎች እስራኤል ከጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት እንድትወጣ እያበረታታ ነው” ሲል ዛሬ ሐሙስ ተናገረ። ሐማስ ይህን ...
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ትላንት ማክሰኞ ምሽት ለዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤቶች ጣምራ ጉባኤ ባሰሙት ንግግር የፌዴራል መንግሥቱን መጠን እና ተጽዕኖ ለመቀነስ አስተዳደራቸው የወሰዳቸውን ቀዳሚ ...
The Rapid Support Forces and allied groups signed a transitional constitution Tuesday, a step toward establishing a parallel ...
Mourners gathered in the northwestern city of Bannu on Wednesday after a pair of suicide bombers drove two vehicles filled ...
በአንድ ወር ዕድሜ ውስጥ አራት ሕጻናት ልጆቻቸውን በወባ ወረርሽኝ መነጠቃቸውን ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት አቶ ለማ ተፈራ፤ በሚኖሩበት የኦሮሚያ ክልል የቀጠለው ግጭት ባይኖር ኖሮ የልጆቻቸውን ...
The code has been copied to your clipboard.
(አካዳሚ አዋርድስ) ላይ የምርጥ ፊልም አሸናፊ ሆኗል። አስቂኝና የመረረ የህይወት የተሞላበት የብሩክሊኑ ፊልም ዳይሬክተር ሾን ቤከርን፣ በሆሊውድ ትልቁንና ተደራራቢውን ሽልማት እንዲያገኝ አድርጎታል፡ ...
አውሮፓ በዩክሬን ያለውን ጦርነት ለማስቆም የሚደረገውን ጥረት ለመምራት በመጣደፍ ላይ ስትሆን፣ የአሜሪካው ፕሬዝደንት በበኩላቸው ለዩክሬን የሚሰጠውን ማንኛውንም ወታደራዊ ርዳታ ትላንት ሰኞ እንዲቋረጥ ...
ኤድሪያን ብሮዲ መሪ ተዋናይ ሆኖ በተጫወተበት ‘ብሩታሊስት በተሰኘው ፊልም ላይ ላሳየው ድንቅ አጨዋወት አሸናፊ በመሆን ለሁለተኛ ጊዜ የዓመቱን ምርጥ ተዋናይነት ክብር ሲጎናጸፍ፤ ሚኪ ማዲሰን "ሞር" ...
በሱዳን፣ በተለይም በዳርፉር ክልል ላይ ተጠናቅሮ የቀጠለው የአየር ድብደባ ሲቪሎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው። በቻድ፣ አድሬ ከተማ የሚገኘው ዘጋቢያችን ሄነሪ ዊልኪንስ፣ በሱዳን ጦር እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች መካከል በቀጠለው ጦርነት ከተፈፀሙ የአየር ጥቃቶች በአንዱ፣ ልጇን ያጣች ስደተኛ አነጋግሮ ዘገባ ...
በአራት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ ተጥሎ የነበረው እገዳ መነሳቱን ባለሥልጣኑ ገልጿል፡፡ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ትላንት፣ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ፣ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል፣ የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል እና የሕግ ባለሞያዎች ለሰብአዊ መብቶች በተባሉ ...
Some results have been hidden because they may be inaccessible to you
Show inaccessible results